የቡድን ሀያ አስረኛ ዓመት
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 2 2002ማስታወቂያ
የቡድኑ መስራች ስብሰባ እ.ጎ.አ ታህሳስ 15 እና16 ,1999 ዓም በርሊን ውስጥ ነው የተካሄደው ። የዚህ ስብስብ ዓላማም እ.ጎ.አ በ 1997 በእስያ ከተከሰተው የፋይናንስ ቀውስ በኃላ የዓለም ዓቀፉን የፋይናንስ ስርዓት ማጠናከር ነበር ። ሆኖም ከአንድ አመት በፊት ዓለምን ያዳረሰው የፋይናንስ ቀውስ ሊገታ ቀርቶ ውዝግቡ እየተባባሰ በመምጣቱ የቡድን ሀያን ታሪክ ምፀታዊ ያደርገዋል ። የቡድን ሀያን አስረኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ክላውስ ኡልሪሽ ያቀረበውን ዘገባ ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ክላውስ ኡልሪሽ ፣ ሂሩት መለሰ ፣
አርያም ተክሌ