የበጎ ፈቃድ የኢቦላ ተከላካይ አፍሪቃውያን የጤና ባለሙያዎች 27 ጥቅምት 2007ሐሙስ፣ ጥቅምት 27 2007የአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት እንኮሳዛና ድልሚኒ ዙማ ፤ ኢቦላ የተከሠተባቸውን የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት ፤ ሴራሊዮንና ላይቤሪያን ተዘዋውረው ጎብኝተው ከተመለሱ በኋላ ፤ ለርዳታ ለመሠማራት ቃል የገቡትንhttps://p.dw.com/p/1DiYwምስል DW/Scholz/Krieschማስታወቂያ ባለሙያዎች ሸኝተዋል። የበጎ ፈቃድ ዘማቾቹ፣ ከምሥራቅና ከደቡባዊው አፍሪቃ በጠቅላላ ከ 10 ሀገራት የተውጣጡ ሀኪሞች ፤ የጤና መኮንኖችና በህክምና ዘርፍ የሰለጠኑ የጤና ረዳቶች ናቸው። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ ሸዋዬ ለገሠ