የበርሊኑ ጎርሊትዝ መናፈሻ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 6 2008ማስታወቂያ
የዶቼ ቬለዉ ዳንኤል ፔልስ አካባቢዉን ተዘዋዉሮ እንዳስተዋለዉ የአደንዛዥ እፅ መገበያያ፤ ሌሎች ወንጀሎች እና ጥቃትም መፈጸሚነቱ የመናፈሻ ስፍራዉን ክብር አሳጥቶታል። በዚህ ድርጊት ደግሞ በርካታ አፍሪቃዉያን ስደተኞች ይሳተፋሉ። እንዲህ ካለዉ አደገኛ እና ሕገወጥ ድርጊት እንዲላቀቁ የሚሞክሩ የከተማ ነዋሪዎች አልጠፉም። ዘገባዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ለዕለቱ አዉሮጳና ጀርመን ዝግጅታችን እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ