የበርሊኑ የቱሪዝም ትርኢት
ዓርብ፣ መጋቢት 2 2008ማስታወቂያ
ያም ሆኖ ሁሉም የአዉሮጳ እና የሰሜን አሜሪካንን መንገደኞች በገፍ ወደየሀገሩ እየሳበ እንዲጎበኙ ለማድረግ ይጥራል። በተቃራኒዉ አዉሮጳዉያኑና አሜሪካዉያኑ ዜጎቻቸዉ ወደሌሎች ሃገራት ለጉብኝት መሄዳቸዉን ትተዉ በየሀገራቸዉ በቢሊየን የሚቆጠረዉን ዩሮና ዶላር የእረፍት ጊዜ ጉብኝት ወጪ ቢያፈስ ይመኛሉ። ኢትዮጵያም አሁን የሚጎበኟትን ቱሪስቶች ቁጥር በዕጥፍ ለማሳደግ ማቀዷን አመልክታለች። በርሊን በሚካሄደዉ የቱሪዝም ትርኢት ላይ የገበያ ሽሚያዉም አንዱ አካል እንደሆነ በስፍራዉ ተገንኝቶ የተመለከተዉ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ