1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቅድስት ሥላሴ ኮሌጅና የተማሪዎች ዉዝግብ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 2 2005

ተማሪዎቹ እንደሚሉት ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት አቤቱታ እንደሚጣራ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሐላፊዎች ነግረዋቸዉ ወደ ትምሕርት በገቡ በሁለተኛዉ ሳምንት ትናንት ከግቢ እንዲወጡ በማስታወቂያ ታዘዋል

https://p.dw.com/p/18D83
Slassie Kirche, Äthiopien Bild: DW/Yohannes Gebre Egziabher, Addis Abeba,Äthiopien, 26.03.2013
ምስል DW/Y. Gebre Egziabher


አዲስ አበባ የሚገኘዉ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሎጅ ተማሪዎች ግቢዉን ለቀዉ እንዲወጡ የኮሎጂ አስተዳደር አዘዘ።ተማሪዎቹ አስተዳደራዊና አካዳሚያዊ በደል ይፈፀምብናል በማለት ከዚሕ ቀደም የትምሕርት ማቆም አድማ መትተዉ ነበር።ተማሪዎቹ እንደሚሉት ከዚሕ ቀደም ያቀረቡት አቤቱታ እንደሚጣራ የቤተ-ክርስቲያኒቱ ሐላፊዎች ነግረዋቸዉ ወደ ትምሕርት በገቡ በሁለተኛዉ ሳምንት ትናንት ከግቢ እንዲወጡ በማስታወቂያ ታዘዋል።ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚ አብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ