የቅዱስ ያሬድ 1500ኛ ዓመት18 ግንቦት 2005እሑድ፣ ግንቦት 18 2005ኢትዮጵያዊው የዜማ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ 1500ኛ ዓመቱ በተለያየ መስክ በመከበር ላይ ይገኛል። ቅዱስ ያሬድ በአውሮጳ ሙዚቃ ገናና ስም ያላቸው የሙዚቃ ቀማሪውች ከመፈጠራቸው ከሺህ ዓመታት ቀደም ብሎ ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠረ ሊቅ ነው።https://p.dw.com/p/18eIEማስታወቂያ