የቀድሞው የየመን ፕሬዚዳንትና የዩናይትድ ስቴትስ አተካራ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 27 2007ማስታወቂያ
በሳሌህና ሁለት የሺዓ ሙስሊም ሁቲ ቡድን መሪዎች ላይ የዓለም አቀፍ ጉዞ እገዳ እንዲደረግ፤ በውጭ ያላቸው ማንኛውም ንብረትም እንዳይንቀሳቀስ ያደረግ ዘንድ ፤ የተባበሩትን መንግሥትት የፀጥታ ጥበቃ ም/ቤት ጠይቃ እንደነበረ የሚታወስ ነው። እገዳው ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ሳይሆን እንደማይቀርም በመነገር ላይ ነው። ስለቀድሞው የየመን ፕሬዚዳንት ስሞታና ስለወቅታዊው የአገሪቱ ፖለቲካዊ ይዞታ በሰንዓ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ግሩም ተ/ሃይማኖትን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ግሩም ተ/ሃይማኖት
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ