1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሽግግር መንግሥት ለደቡብ ሱዳን

ዓርብ፣ ግንቦት 29 2006

በደቡብ ሱዳን የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት፤ ያስችላል የተባለለት ከደቡብ ሱዳን ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍል ያካተተዉ ስብሰባ ይደረጋል ከተባለለት ቀን ዘግየት ብሎ ዛሬ በአፍሪቃ ኅብረት ስራዉን ጀምሯል።

https://p.dw.com/p/1CDvl
Südsudan Friedensverhandlung in Addis Abeba
ምስል DW

እስከ ነገ ይዘልቃል ስለተባለዉ ሥብሰባ፤ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ፤ ከተደራዳሪዎቹ መካከል የአንደኛዉን ወገን የሆኑትና፤ በቅርቡ የተዋቀረዉ የቀድሞ እስረኞች ቃል አቀባይ ከጆን ሉክ ጋር ቃለ-ምልልስ አድርጎ ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ