የሶማሊያ ሁከትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት4 ኅዳር 2000ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2000ተጠርጣሪ የሶማሊያ የጦር ወንጀለኞች ለፍርድ ይቅረቡ የሚለው ሀሳብም የርሳቸውም ሆነ የድርጅታቸው እንዳልሆነ ሚስተር አህመዱ ኡልድ አብደላ ዛሬ ከዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል ።https://p.dw.com/p/E0Xzየሶማሊያ ተፈናቃዮችምስል APማስታወቂያ