1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስድስት ጦማርያንና የአንድ ጋዜጠኛ መታሰር

ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 18 2006

ስድስት ጦማሪያን እንዲሁም አንድ ጋዜጠኛ ትናንት ከቀትር በኃላ አዲስ አበባ ውስጥ መታሰራቸው ተሰማ። ዞን 9 በመባል የሚታወቀዉ የጦማርያን ቡድን አባላት ላይ ላለፉት ሰባት ወራት ከፍተኛ ክትትል ሲደረግ መቆየቱም ተመልክቶአል።

https://p.dw.com/p/1BovL
Arbeitsplatz Computer
ምስል Fotolia/Maksim Kostenko

ስለ ጦማርያኑ መታሰር እና በአሁኑ ሰዓት በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዩሃንስ ገብረግዚአብሄርን በስልክ ማብራሪያ ሰጥቶን ነበር። በተያያዘ የሠማያዊ ፓርቲ ሦስት ከፍተኛ አመራር አባላት መታሰራቸዉን በተመለከተ ትናንት መዘገባችን ይታወቃል። ዘግይቶ በደረሰን ዜና መሠረት የሠማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ትናንት ማምሻውን ተፈትተዋል።

ዮሐንስ ገብረግዚአብሄር

አዜብ ታደሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ