1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ዋይታ በሱዳን

ሰኞ፣ ግንቦት 11 2006

አንድ የሱዳን ፍርድ ቤት፣ በአንዲት የ 27 ዓመት ሴት፣ ከልጅነቷ አንስቶ የ ወላጅ እናቷን ሃይማኖት ስተከተል መኖሯን በይፋ ብትገልጸም ፣ ያላሳደጋትን ሙስሊም አባቷን ሃይማኖት እንደለወጠች በመቁጠር ሙት-በቃ በመፍረዱ፣ በዛ ያሉ ምዕራባውያን መንግሥታትና የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣

https://p.dw.com/p/1C2av
Konflikt im Südsudan Flüchtlinge 16.01.2014
ምስል Reuters

ሱዳን የሃይማኖት ነጸነትን እንድታከብር መጠየቃቸው ይታወሳል። በዚያ የሚኖሩ ስደተኞች ደረሰብን ስለሚሉት ወከባ፤ እንግልት ፣ እሥራት፤ የንብረት መቀማትና የመሳሰለው ግን ያን ያህል ትኩረት ያገኘ አይመስልም። ከተለያዩ ምንጮች እንደምንሰማውና በቀጥታም ዶቸ ቨለም ከሚደርሰው መልእክት መረዳት እንደቻልነው ፤ ባለፉት 3 ወራት በተለይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወከባው ያየለባቸው ሲሆን ፤ እየታደኑ እንደሚያዙ፣ እንደሚታሠሩ ንብረታቸው እንደሚዘረፍ በምሬት ይገልጻሉ ተክሌ የኋላ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ