የስደተኞች ቀን በአዲስ አበባ
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 8 2008ማስታወቂያ
IOM ስደተኞችን ያሰበበትን ዓለም አቀፍ ቀን በአዲስ አበባ እያከበረ ነዉ። በመላዉ ዓለምም ተገደዉ ለስደት የተዳረጉ ወገኖች ቁጥር በሚሊየኖች እንደሚቆጠርም IOM አስታዉቋል። በአዲስ አበባ ከተማ በኦሮሞ የባህል ማዕከል ስደተኞችን የዘከረዉ የድርጅቱ ልዩ አስተባባሪ የተሰደዱ ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ይህን ያህል ነዉ ለማለት እንደሚያዳግት ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ