1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ስቃይ በሲና በረሃ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 30 2004

የግብፁ የሲና በረሃ ለተሻለ ህይወት ፍለጋ ቀያቸውን ለቀው ወደ ባዕድ ሃገር መሰደድ ለመረጡት ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ሲዖል ሆኖባቸዋል ። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ስደተኞቹ የሚደርስባቸው መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ ነው

https://p.dw.com/p/163zq
Source News Feed: EMEA Picture Service ,Germany Picture Service Israel's Prime Minister Benjamin Netanyahu (2nd R) and Defence Minister Ehud Barak (L) listen to Tal Russo (2nd L), head of southern command, as they stand in front of a burned Egyptian military vehicle that was seized on Sunday by Islamist gunmen in a deadly cross-border assault, after it was towed to an Israeli army base just outside the southern Gaza Strip August 6, 2012. Islamist gunmen killed at least 15 Egyptian police on Sunday and seized two military vehicles to attack a crossing point into Israel, the deadliest incident in Egypt's tense Sinai border region in decades. REUTERS/Amir Cohen (ISRAEL - Tags: POLITICS CIVIL UNREST MILITARY)
ምስል Reuters


የግብፁ የሲና በረሃ ለተሻለ ህይወት ፍለጋ ቀያቸውን ለቀው ወደ ባዕድ ሃገር መሰደድ ለመረጡት ኢትዮጵያውያን ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች ሲዖል ሆኖባቸዋል ። ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ስደተኞቹ የሚደርስባቸው መከራ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመሄድ ላይ ነው ። ግብፅን ካናወጣት ህዝባዊ አመፅ በኋላ ከእስራኤል በምትዋሰንበት በሲና ግዛት የፀጥታ ሁኔታ አሳሳቢ ሁኔታ ላይ ይገኛል ። ስደተኞቹ ስለሚገኙበት ሁኔታ ዘገባ ያቀረበውን ሂዩመን ራይትስ ዋችን ያነገጋገረው ገመቹ በቀለ ተከታዩን አጠናቅሯል ።
ገመቹ በቀለ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ