የስዊድናዊው ደራሲ የአፍሪቃ እይታ16 ጥር 1999ረቡዕ፣ ጥር 16 1999ስዊድናዊው ደራሲ ሄኒንግ ማንኬል በፃፉዋቸው ድርሰቶቻቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪቃ በሰጡት ትኩረታቸውም ጭምር ዓለም አቀፍ ትኩረት አግኝተዋል። ማንኬል ስለአፍሪቃ የሚያወሱ በርካታ ድርሰቶች ፅፈዋል። በሞዛምቢክ መዲና ማፑቶም አንድ ቲያትር ቤት ከፍተው በማስተዳደር ላይ ይገኛሉ። የበርሊን ቲያትርና የቤርትልስማን መገናኛ ብዙኃን ቡድን ሰሞኑን ባካሄዱት የድርሰት ንባብ ዝግጅት ላይ የተሳተፉት ማንኬል ያቀረቡት ድርሰታቸው ስለ አፍሪቃ ነበር ያወሳው።https://p.dw.com/p/E0bOማንኬል ያሳተሙት መጽሐፍማስታወቂያ