የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ
ሐሙስ፣ መስከረም 8 2007ማስታወቂያ
ከብሪታንያ ኑዋሪዎች ሌላ ፤ ሂደቱን በቤይጂንግ እስከ ዋይንግተን ፤ ከሞስኮ እስከ ኒው ደልሂ ፤ ሂደቱን ሃገራት በጥሞና በመከታተል ላይ ናቸው። ከአውሮጳም ውስጥ ፤ ድንገት ስኮትላንድ ብትገነጠል አርአያነቱ አሥጊ ሆኖ የታያቸው፤ እንደ እስፓኝ ፤ ፈረንሳይ ቤልጅግ፣ ኢጣልያ የመሳሰሉት ሃገራት ብቻ አይደሉም። ስለዛሬው የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ፤ የለንደኗን ዘጋቢአችንን ሐና ደምሴን በስልክ አነጋግሬ ነበር።
ሐና ደምሴ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ