የስርጭት ጊዜ ለውጥ
ሰኞ፣ ሰኔ 6 2003ማስታወቂያ
በዚሁ መሠረት ከሚያዚያ 2 ቀን 2003 ጀምሮ ከምሽቱ አንድ ሠዓት እስከ ሁለት ሠዓት ባለዉ ጊዜ የየዕለት ዝግጅቶቹን በሚከተሉት የሞገድ መስመሮች ያሰራጫል። በ17780 KHz - 16m፣ በ11835 KHz - 25m፣በ9800 KHz - 31m። ከ1957 አንስቶ በራድዮ የሚያሰራጨው ዶቼ ቬለ በዘመኑ ቴክኖሎጂም ከአድማጮቹ ይደርሳል። ማንኛውም አድማጭ ዝግጅቶቹን በድረ ገፅ፣ በፖድካስት፣ በፌስ ቡክ እና በትዊተርም መከታተል፣ መሳተፍም ይችላል።
ዓለምን ለመረዳት ዶቼ ቬለን ያድምጡ!