የሴቶችን መብት፤ የተመድ ህግ 30ኛ ዓመት
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 9 2002ማስታወቂያ
በአሁኑ ወቅትም ይህ ህግ በ186 ድርጅቱ አባል አገራት ተቀባይነት አግኝቷል። ያም ሆኖ ግርዛት፤ የግዳጅ ጋብቻ፤ ጥሎሽ፤ ለክብር ሲባል መገደል እና ሌሎች ዛሬም በዓለም ዙሪያ በሴቶች ላይ መፈፀማቸዉ አልቀረም። እንደ የዶቼ ቬለዋ ሞኒካ ግሪብለር ከበደሎቹ መካከል በመገናኛ ብዙሃን ይፋ የሚወጣዉ ጥቂቱ ነዉ፤ አንዳንዶቹ ጭራሽም አይታወቁም። ቀጣዩ ዘገባ በዑጋንዳ ዛሬም ያልተገታዉን የሚስት ዉርስን ይመለከታል፤
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ