የሲየራ ልዮን ምርጫና የሴቶች ተሳትፎ21 ሐምሌ 1999ቅዳሜ፣ ሐምሌ 21 1999አጠቃላይ ምርጫ በቅርቡ በሚካሄድባት ሲየራ ልዮን ውስጥ ሴቶቹ የሀገሪቱ ዜጎች ለመመረጥና በውሳኔ ሰጪው የፖለቲካ መድረክ ለመሳተፍ ያላቸው ዕድል ምን ይመስላል? ለዚሁ ጥያቄ መልስ ለማግኘት ለሴቶች መብት የሚሟገተው መንግስታዊ ያልሆነውን «ሀምሳ-ሀምሳ» በሚል መጠሪያ የሚታወቀውን ቡድን የሚመሩትን ሲየራ ልዮናዊትዋ ምሁር ዶክተር ኔማት ኤሹን ባይዳንን አነጋግሬአቸዋለሁ።https://p.dw.com/p/E0ahአንዲት የሲየራልዮን ዜጋምስል APማስታወቂያ