1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሲና ድንበርና ተደጋጋሚ ጥቃት

ረቡዕ፣ ነሐሴ 9 2004

ባለፈው ዓመት፣ እስራኤልን ፍልስጤምንና ግብጽን በሚያዋስነው የሲና ድንበር ከተማ በባንክና በፖሊስ ጣቢያዎች ባካሄዱት ጥቃት ሰባት ሰወችን ገደሉ የተባሉ 14 የአንድ ጽንፈኛ ቡድን አባላት በሞት እንዲቀጡ በስዊዝ የእስማኤልያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትናንት ውሳኔ ማሳለፉ ግብጽ ውስጥ የሚሰራጩ የመገናኛ ብዚሃን ዘገባ ያስረዳል፡፡

https://p.dw.com/p/15qEp
epa03352095 Egyptian army tanks loaded on trucks are seen ahead of expected offensive against militants, in Arish, northern Sinai, 09 August 2012. Media reports state that Egypt on 09 August sent reinforcements to the Sinai Peninsula as it pursues a military campaign against Muslim militants suspected of killing 16 of its soldiers. Troops have been positioned in Al-Arish, the capital of the North Sinai province, ahead of renewed raids on militant strongholds, according to witnesses. EPA/STR +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture alliance / dpa

ባለፈው ዓመት፣ እስራኤልን  ፍልስጤምንና ግብጽን በሚያዋስነው የሲና ድንበር ከተማ በባንክና በፖሊስ ጣቢያዎች ባካሄዱት ጥቃት ሰባት ሰወችን ገደሉ የተባሉ 14 የአንድ ጽንፈኛ ቡድን አባላት በሞት እንዲቀጡ በስዊዝ የእስማኤልያ  ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትናንት ውሳኔ ማሳለፉ ግብጽ ውስጥ የሚሰራጩ የመገናኛ ብዚሃን ዘገባ ያስረዳል፡፡ ሙት በቃ የተበየነባቸው፣ 14ቱ የተዋህድ ወአል ጀሃድ ተብሎ የሚጠራው የጽንፈኛ ቡድን አባላት ምርመራ ከአመት በላይ እንደወሰደና ተጠርጣሪዎች በሽብር ጥቃቱ ቀጥተኛ ተሳታፊዎች ለመሆናችው ተጨባጭ መረጃዎች ቀርበው የሞት ፍርድ ቅጣት እንደተላለፈባቸው  በዝርዝር አስታውቋል፡፡
ባለፈው ሳምንትም ሲና ውስጥ ፣ ራፋህ  ኬላ ፤ 16 የሚሆኑ ግብጻውያን ድንበር ጠባቂዎች፣ በጽንፈኞች ደረሰ በተባለው ድንገተኛ ጥቃት መገደላቸው መነገሩ የሚታወስ ነው። ያን የመሰለ ጥቃት እንዴት ሊሰነዘር ቻለ?  በሲና በተደጋጋሚ ስለደረሰው ጥቃትና ስለግብፅ መንግሥት አጸፋዊ እርምጃ  ነቢዩ ሲራክ

ነቢዩ ሲራክ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ