1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሱማሊያ የሽግግር መንግስት የከፈተው ጉባኤ

ሰኞ፣ ነሐሴ 30 2003

የሱማሊያ የሽግግር መንግስት ህጋዊ የስልጣን ዘመን ከአንድ ወር በፊት ነበር የሚያበቃው። ነገር ግን ፕሬዚዳንት ሼክ ሸሪፍ አህመድ የሽግግር መንግስታቸዉን የህጋዊነት ጊዜ ለአንድ አመት ሊያራዝም የሚያስችለዉን ዉል ካምፓላ ላይ ባለፈዉ ሰሞን ተፈራርመዋል።

https://p.dw.com/p/Rk2M
ምስል dapd
ይህ ሁኔታ ግን ሁሉንም ወገኖች እኩል አላስደሰተም። በጦርነት እና በረሀብ የተጠቃችው አገር ሶማሊያ የተሻለና የተረጋጋ መንግስት ለማቋቋም እንድትበዋ ከትናንት ጀምሮ ለ ሶስት ቀናት የሚቆይ ጉባኤ ሞቃድሾ ላይ ተከፍቷል። ልደት አበበ ሞቃዲሾ የሚገኘውን የዶይቸ ቬለ ኪስዋኺሊ ክፍል ዘጋቢ ፤ ሁሴይን አዌይስን በጉዳዩ ላይ አነጋግራ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች። ልደት አበበ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ