የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የችሎት ቀጠሮ
ረቡዕ፣ መስከረም 23 2005ማስታወቂያ
በዛሬዉ ዕለት በተመሳሳይ ጉዳዩ የታየዉ የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር አቤቱታ በድርድር የተጀመረ ነገር በመኖሩ ለጥቅምት ስድስት መቀጠሩን ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ በላከዉ ዘገባ አመልክቷል። የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበርም እንዲሁ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን በሚመለከተዉ ህግ መሰረት ገንዘቡን ማንቀሳቀስ እንዳልቻ ነዉ የተገለፀዉ።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ