1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ የተቃዉሞ ሠልፍ ጥሪ

ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2005

የአፍሪቃ ኅብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል የሚከበርበት በመሆኑ፤ ዓለም አቀፍ ትኩረት ለማግኘት እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂኔር ይልቃል ጌትነት ገልጸዋል

https://p.dw.com/p/18Uzy
African Union in Addis Abeba, Ethiopia Bild: Autor/Copyright: Getachew Tedla HAILEGIORGIS( Äthiopien DW Korri.)
ምስል DW

«መንግሥት፤ የዜጎችን መብት ይጥሳል!» የሚለው ሰማያዊ ፓርቲ ከግንቦት 15-17 2005 ዓ ም፤ ሊያካሂድ ያቀደው ሰላማዊ ተቃውሞ ፣ ከህዝቡ በጎ ምላሽ እያገኘ ነው ሲል አስታወቀ። የተጠቀሰው ጊዜ የተመረጠበት ምክንያት ፤ የአፍሪቃ ኅብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል የሚከበርበት በመሆኑ፤ ዓለም አቀፍ ትኩረት ለማግኘት እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂኔር ይልቃል ጌትነት ገልጸዋል ።የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር አነጋግሮአቸዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ