የሰማያዊ ፓርቲ የስነ-ሥርዓት ኮሚቴ ቅጣት
ሰኞ፣ መጋቢት 19 2008ማስታወቂያ
ሊቀ መንበሩ እንደሚሉት የስነ ስርዓት ኮሚቴው ርሳቸውን የማባረር ውሳኔ ሊያሳልፍ አይችልም ። ፓርቲያቸው በጉዳዩ ላይ እንደሚነጋገርም ሊቀመንበሩ አስታውቀዋል ። ውሳኔው መተላለፉን ያረጋገጡት የሰማያዊ ፓርቲ የስነ ስርዓት ኮሚቴ ሊቀመንበር ወ/ሮ ሃና ዋለልኝ ዝርዝሩን ከመናገር ግን ተቆጥበዋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ