የሰማያዊ ፓርቲ ዉዝግብ
ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2008ማስታወቂያ
የፓርቲዉ የኦዲት ኮሚሽን ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ ዉሳኔዉ ተግባራዊ እንዳይሆን በመወሰን በቅርቡ በጉዳዩ ላይ ጥልቀት ያለዉ ምርመራ አካሂዶ የመጨረሻ ዉሳኔ እንደሚያስተላልፍም ገልጿል። የፓርቲዉ የሥነስርዓት ኮሚቴ በበኩሉ የኮሚሽኑ ዉሳኔ እንዳልደረሰዉ እና በሥራዉ ላይ ግን ጣልቃ መግባት እንደማይችል ተናግሯል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ