የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ፍ/ቤት ቀረቡ
ዓርብ፣ መጋቢት 5 2006ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እንደሆኑ በተገለጸዉ ተከሳሾች ላይ ፖሊስ የጠየቀዉን የሰባት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ዉድቅ በማድረግ አራት ቀናት ብቻ ፈቀደ። የተከሳሾች ጠበቃ የተጠርጣሪዎች የዋስትና መብት እንዲከበር ጠይቀዋል። ፖሊስ በበኩሉ ቢፈቱ ማስረጃዎች ያጠፋሉ ሲል የዋስትና መብት ሊፈቀድ አይገባም በማለት ተከራክሯል።
ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ