1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ከእጩነት መሠረዛቸው

ሰኞ፣ የካቲት 16 2007

አዲስ አበባ ውስጥ ፣ በአዲስ ከተማ ፤ ወረዳ 5 ፣ መርካቶ አካባቢ ለመወዳደር ተመዝግበው የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅኔር ይልቃል ጌትነት፤ በምርጫ ቦርድ ደንብ ከአጩነት መሠረዛቸው ተነገረ።

https://p.dw.com/p/1EgAc
ምስል DW

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ፣ እንዳለው በቆዬው የምርጫ ሕግ ፣ በአንድ ጣቢያ ከ 12 በላይ ተወዳዳሪዎች ሲቀርቡ፣ ባለፈ ምርጫ የተወዳደሩ ስድስት ፓርቲዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲያልፉ ይደረጋል። ቀሪዎቹ ስድስቱ በዕጣ እንዲለዩ ይደረጋል። በመሆኑም ፣ ኢንጅኔሩ ፣ የመመረጥ መብቴ ተነፍጓል ማለታቸው ተጠቅሷል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ