የራእይ ፓርቲ የመግባባትና ዕርቅ መርኀግብር
ሐሙስ፣ ሐምሌ 18 2005ማስታወቂያ
ፓርቲው ይፋ ባደረገው፤ የብሔራዊ መግብብትና ዕርቅ መርኀ ግብር ፣ ቀጣይ እንቅሥቃሴው፤ መርኀ ግብሩን በሚዳስሱ ጥናታዊ ጽሑፎች ላይ ውይይት እንዲካሄድ ማድረግን ፣ህዝባዊ ስብሰባዎችን ሰላማዊ ሰልፍ ማድረን እንዲሁም የእግር ጉዞን ያካትታል። 9 ነጥቦችን ያካተተውን የጽሑፍ መግለጫ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ ሠብሮ እንደሚከተለው ነበረ ፤ ለዘጋቢአችን ጠቅለል አድረገው ያብራሩለት።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ