1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሦስትዮሽ ጉባኤና ኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ ኅዳር 19 2006

በ1997 ኢትዮጵያ ዉስጥ የምርጫ ሒደት የተከታተለዉ የአዉሮጳ ሕብረት የታዛቢዎች ቡድንን የመሩት እና የኢትዮጵያ መንግሥትን አጥብቀዉ የሚተቹት የአዉሮጳ ሕብረት እንደራሴ ወይዘሮ አና ጎሜሽ በትናንቱ ጉባኤ በነበረዉ ክርክር ዋና ተሳታፊ ነበሩ

https://p.dw.com/p/1AQCY
ADDIS ABABA, ETHIOPIA - MARCH 18: A plaque stands outside the headquarters complex of the African Union (AU), which was a gift by the government of China and completed in 2012, on March 18, 2013 in Addis Ababa, Ethiopia. Ethiopia, with an estimated 91 million inhabitants, is the second most populated country in Africa and the per capita income is $1,200. (Photo by Sean Gallup/Getty Images)
ምስል Getty Images

የአዉሮጳ ሕብረት፥አፍሪቃ፥ ካራይብ እና ፓስፊክ (ACP) በምሕፃሩ የሚያስተናብራቸዉ ሐገራት የምክር ቤት እንደራሴዎች አዲስ አበባ ዉስጥ ያደረጉት የሰወስት ቀን ጉባኤ ትናንት ተጠናቅቋል። በጉባኤዉ የመጨረሻ ቀን ተሰብሳቢዎች የኢትዮጵያ የምጣኔ ሐብት ዕድገት፥ መርሕ እና የሠብአዊ መብት ይዞታን አንስተዉ ለግማሽ ቀን ያሕል ተከራክረዋል።በ1997 ኢትዮጵያ ዉስጥ የምርጫ ሒደት የተከታተለዉ የአዉሮጳ ሕብረት የታዛቢዎች ቡድንን የመሩት እና የኢትዮጵያ መንግሥትን አጥብቀዉ የሚተቹት የአዉሮጳ ሕብረት እንደራሴ ወይዘሮ አና ጎሜሽ በትናንቱ ጉባኤ በነበረዉ ክርክር ዋና ተሳታፊ ነበሩ።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ የስብሰባዉ ሒደት ተከታትሎት ነበር።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ