የሣምንቱ መጨረሻ ሰላማዊ ሰልፎች እና ሕዝባዊ ስብሰባዎች29 ሐምሌ 2005ሰኞ፣ ሐምሌ 29 2005አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ በሣምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎች እና ሕዝባዊ ስብሰባዎች አካሄደ። ፓርቲው ሰላማዊ ሰልፎች እና ሕዝባዊ ስብሰባዎችhttps://p.dw.com/p/19K8zምስል DW/Y.Gebreegziabherማስታወቂያ በመቀሌ፣ በአርባ ምንጭ ፣ በጂንካ፣ በባህር ዳር እና በወላይታ ሶዶ ለማድረግ ቢያቅድም፣ የመቀሌው ሳይሳካለት እንደቀረ አዘጋጂዎቹ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ