1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሠብአዊ መብት ዕለትና ኢትዮጵያዉን ሠልፈኞች

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 1 2003

የሠዉ ልጆች መሠረታዊ ሠብአዊ መብት እንዲከበር የሚደነግገዉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ደንብ (ቻርተር) የፀደቀበት 62ኛ አመት ዛሬ በመላዉ አለም በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች እየታሰበ ነዉ።

https://p.dw.com/p/QVZ0
የጀርመን ምክር ቤትምስል AP

እዚሕ ጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት ሠብአዊ መብት ያከብር ዘንድ የጀርመን መንግሥት ግፊት እንዲያደርግበት በርሊን ዉስጥ ባደረጉት ሠልፍ ጠይቀዋል። በጀርመን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ያስተባበረዉ ሠልፈኛ ጥያቄዉን ለጀርመን መራሒተ-መንግሥትና ለዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ፅሕፈት ቤቶች አቅርቧል። የሠልፉን ሒደት የተከታተለዉን የበርሊኑን ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤልንና ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዷን ነጋሽ መሐመድ በስልክ አነጋግሯቸዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ