1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ«ሞት በኩላሊት ይብቃ» እና የስኳር ህሙማን ማህበራት ጥሪ

ሰኞ፣ ጥቅምት 29 2008

« ሞት በኩላሊት ይብቃ» የተባለው የኩላሊት ህሙማን ማህበር ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ ባዘጋጀው የእግር ጉዞ ላይ የኩላሊት ህክምና የሚያስፈልገው ወጭ ከፍተኛ በመሆኑ መንግሥት የማከሚያ መሣሪዎች በነፃ እንዲገቡ እንዲፈቅድ ጥሪ አቅርቧል።

https://p.dw.com/p/1H2Ie
Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

[No title]

የኩላሊት ህክምና መሣሪያዎችና ለህክምናው የሚያስፈልጉ መድሀኒቶች ከቀረጥ ነፃ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ተጠየቀ ።« ሞት በኩላሊት ይብቃ» የተባለው የኩላሊት ህሙማን ማህበር ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ ባዘጋጀው የእግር ጉዞ ላይ የኩላሊት ህክምና የሚያስፈልገው ወጭ ከፍተኛ በመሆኑ መንግሥት የማከሚያ መሣሪዎች በነፃ እንዲገቡ እንዲፈቅድ ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ የስኳር ህሙማን ማህበር፣ ትናንት ባከሄደው ተመሳሳይ የእግር ጉዞ የስኳር በሽታን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት መንግሥት እና ህብረተሰቡ ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ አስተላልፏል። ሁለቱንም ጉዞዎች የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

ኂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ