ኤኮኖሚየምግብ እና ዕቃ ዋጋ መወደድ30 ጥቅምት 2010ሐሙስ፣ ጥቅምት 30 2010ነዳጅ ዘይት፣ የተፈጥሮ ጋዝ እና የከሰል ዋጋ በሚቀጥለው ዓመት እንደሚጨምር የዓለም ባንክ ሰሞኑን ይፋ አደረገ። ይኸው የዋጋ ጭማሪ አዳጊ ሀገራትን እንደሚጎዳ አንድ የኤኮኖሚ ምሁር ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል። https://p.dw.com/p/2nMhqምስል bit24 - Fotoliaማስታወቂያነዳጅ የሚወደድበት ሁኔታ በኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል።To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioበተለይ፣ ነዳጅ ዘይት የሚወደድበት ሁኔታ በኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚያሳርፍም የኤኮኖሚ ምሁሩ አክለው አስረድተዋል። መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባ አለው። መክብብ ሸዋ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ