የምስራቅ ኮንጎ ውዝግብና የናይሮቢው ድርድር4 ታኅሣሥ 2001ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 4 2001ዓለም አቀፍ የርዳታ ድርጅቶችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የሚያወጡዋቸው ዘገባዎች፡ በምስራቅ ኮንጎ የቀጠለው ውዝግብ በዚሁ አካባቢ የሚኖረው ህዝብ የሚገኝበትን አሳሳቢ ሁኔታ እያራዘመው ነው።https://p.dw.com/p/GFMhልዩው የተመድ የኮንጎ ልዑክ ኦሉሴጉን ኦባሳንዦምስል dpaማስታወቂያይህንኑ የምስራቅ ኮንጎ ውዝግብ ለማብቃት በተመድ ልዩ የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ ልዑክ ኦሉሴጉን ኦባሳን ሸምጋይነት በኬንያ መዲና ድርድር ተጀምሮዋል። ድርድሩ የተሳካ ውጤት ማስገኘቱን ግን ብዙዎች ከወዲሁ እያጠያየቁ ነው።