1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምስራቅ አፍሪቃው ድርቅና ስጋቱ

ማክሰኞ፣ መስከረም 23 2004

በምስራቅ አፍሪቃ የተነሳው ድርቅ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት በምህፃሩ UNICEF ገልፀ።

https://p.dw.com/p/Rp5P
ምስል picture-alliance/Philipp Ziser

ለተራበው ህዝብ ባስቸኳይ በቂ ልገሳ ካልተደረገ፤ በሺዎች የሚቆጠሩ በተለይም - ህፃናት ህይወታቸው እንዳያልፍ ማስጋቱን አስታውቋል። ዋና ፅህፈት ቤቱን ፤ ጄኔቫ ያደረገውን የUNICEF ቃል አቀባይ ወ/ሮ ማሪክሲ ሜርካዶን ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ