ርምጃው ምን እንደሚሆን ግን በግልፅ አላሳወቀም። አንድነት በበኩሉ የተጠየቀውን አሟልቶ ማሳወቁን ሆኖም መልስ ሳያገኝ በመገናኛ ብዙሃን ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ይናገራል። የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ለዶቼቬለ በሰጡት አስተያየት አንድነት በምርጫው እንዳይሳተፍ ገዥው ፓርቲ ተፅእኖ እያደረገበት መሆኑን ተናግረዋል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር ልኮልናል።
ኂሩት መለሰ
ማንተጋፍቶት ስለሺ