የምርጫ ቅስቀሳ በደቡብ ክልል
ዓርብ፣ ግንቦት 14 2007ማስታወቂያ
የምርጫ ምልክቶችን የያዘዉ የናሙና ፖስተር በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች አለመለጠፉንም መድረክ አክሎ ገልጿል። የወረዳዉ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት በበኩሉ የገዢዉ ፓርቲ ካድሬዎች ለመቀስቀስ ሲዘጋጁ ደርሼበት በደብዳቤ እንዲያስቆሙ አድርጌያለሁ፤ የምርጫ ምልክቱን የያዘ ፖስተርም በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ለጥፈናል ብሏል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ