የምሥራቅ አፍሪቃ ረሐብ እና የተመድ የርዳታ ጥሪ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 19 2003ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ ዩዲት ሹለር እንደሚሉት ዓለም ብዙ ቢረዳም ተረጂዉ ከከፋ ችግር ለማዳን ተጨማሪ ዕርዳታ መጠየቅ ግድ ነዉ። የዓለም የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽነር የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ አቶ ክሱት ገብረ-እግዚአብሔር በበኩላቸዉ መስሪያ ቤታቸዉ ረሐብ ያሰደዳቸዉን የሶማሊያ ዜጎች እየረዳ መሆኑን አስታዉቀዋል።ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሁለቱን ባለሥልጣናት አነጋግሯል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ነጋሽ መሀመድ
ሂሩት መለሰ