1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማደጋስካር ወቅታዊ ሁኔታ

ረቡዕ፣ መጋቢት 9 2001

ከማዳጋስካሩ ፕሬዝዳንት ማርክ ራቫሎማና ጋር ለወራት ከተካሄደ የስልጣን ሽኩታ በኃላ የማደጋስካር ተቃዋሚ ቡድን መሪ አንድሬ ራጆሊና በትረ መንግስቱን ጨብጠዋል ።

https://p.dw.com/p/HF09
አንድሬ ራጆሊናምስል picture alliance/dpa

ከስልጣን እንዲወርዱ ተቃዋሚዎች የተጠናከረ ዘመቻ ሲካሂዱባቸው የከረሙት ፕሬዝዳንት ማርክ ራቫሎማናና ትናንት ነበረ መንበራቸውን መልቀቃቸውን በይፋ ያሳወቁት ። በወቅትም ስልጣኑን ለወታደሩ ማስረከባቸውን ነበር የተናገሩት ። ይሁንና ወታደሩ ስልጣኑን ለተቃዋሚው አንድሬ ራጆሊና አስተላልፏል ።

AFP,DPA, Edward George (EIU ) ,EL-Ghassim Wane (AU Spokesman)

ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ