የሙሥሊሞች እና የፖሊስ ግጭት በአርሲ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 23 2004ማስታወቂያ
የኦሮሙያ ፖሊስ ኮሚሽን ለግጭቱ መንሥዔ ናቸው የተባሉት ኢማም በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር ሙሥሊሞችን ለጦርነት ቀስቅሰዋል በማለት ይወነጅላል። በምዕራብ አርሲ ስለታየው ግጭት የአዲስ አበባ ወኪላችን ታደሰ እንግዳው የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማልን አነጋግሮዋል፤ አቶ ሽመልስ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች ሙሥሊሞች አነሱት ስለተባለው ተቃውሞ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ በመግለጽ፡ ስለ ምዕራብ አርሲው ግጭት ግን ለዶይቸ ቬለ ተከታዩን ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ