1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመፅሐፍትና የአብያተ-መፅሐፍት ርዳታ

ረቡዕ፣ የካቲት 21 2004

ኢትዮጵያዉያን በጎ አድራጊዎች ያሰባሰባቸዉን በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ መፅሐፍትና ኮምፒዉተሮችን ወደ ሐገር ዉስጥ በማስገባት ስምንት አብያተ-መፅሐፍት ከፍተዋል።

https://p.dw.com/p/14CBQ
Bücher
ምስል utemov - Fotolia.com


ዉጪ ሐገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንና ወዳጆቻቸዉ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ያቋቋሟቸዉ አብያተ-መፅሐፍት ለተጠቃሚዎች አገልግሎት እየሰጡ ነዉ።ኢትዮጵያዉያን በጎ አድራጊዎች ያሰባሰባቸዉን በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ መፅሐፍትና ኮምፒዉተሮችን ወደ ሐገር ዉስጥ በማስገባት ስምንት አብያተ-መፅሐፍት ከፍተዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ አዲስ አበባ ዉስጥ ለሕዝብ አገልግሎት ከሚሰጡት አብያተ-መፃሕፍት አንዱን ጎብኝቶ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ሐ/ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ