1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክ ጥሪ የድርድር

ሰኞ፣ መስከረም 3 2003

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ ጋር በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመደራደር ጥሪ አቅርቧል ።

https://p.dw.com/p/PB0x
ምስል picture alliance/dpa

የመድረክ ጥሪ በተግባር እንዲተረጎምም ህዝቡ በገዥው ፓርቲ ላይ በሚቻለው ሁሉ ተፅዕኖ እንዲያያሳድር በመግለጫው ጠይቋል ። ከተቃዋሚዎች ጋር አብሮ እንደሚሰራና ለድርድርም ዝግጁ እንደሆነ ሲገልፅ የቆየው ኢህአዲግ የአሁኑን የመድረክ ጥሪ መቀበል አለመቀበሉን ለመጠየቅ የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ ዕንግዳው ያደረገው ሙከራ አልተሳካም ።

ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ