የመድረክ ጥሪ የድርድር3 መስከረም 2003ሰኞ፣ መስከረም 3 2003የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ ጋር በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመደራደር ጥሪ አቅርቧል ።https://p.dw.com/p/PB0xምስል picture alliance/dpaማስታወቂያየመድረክ ጥሪ በተግባር እንዲተረጎምም ህዝቡ በገዥው ፓርቲ ላይ በሚቻለው ሁሉ ተፅዕኖ እንዲያያሳድር በመግለጫው ጠይቋል ። ከተቃዋሚዎች ጋር አብሮ እንደሚሰራና ለድርድርም ዝግጁ እንደሆነ ሲገልፅ የቆየው ኢህአዲግ የአሁኑን የመድረክ ጥሪ መቀበል አለመቀበሉን ለመጠየቅ የአዲስ አበባው ወኪላችን ታደሰ ዕንግዳው ያደረገው ሙከራ አልተሳካም ። ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ