የመድረክ የፖለቲካ መርህ ሰነድ
ረቡዕ፣ መጋቢት 18 2005ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ዋነኛ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የኢትዮጵያ ወቅታዊና መሠረታዊ ችግሮች መፍቻ አቅጣጫዎችን ያሳያል ያለውን የፖለቲካ መርህ ሰነድ ትናንት አስተዋወቀ ። የመድረክ አመራር አባላት የፖለቲካ መርሁ አሁን ያለውን ችግር የሚጠቁም የወደፊቱ እንቅስቃሲያቸውን የሚያመላክትና አቅጣጫቸውንም የሚያሳይ መሆኑን ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል ። ጋዜጣዊ መግለጫውን የተለታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለው ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ