1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክ እጩዎች የማስተዋወቅና የምርጫ ቅስቀሳ

ሰኞ፣ ግንቦት 10 2007

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ፣ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፤ ባጭሩ መድረክ፣ ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ አዲስ አበባ ውስጥ በጃንሜዳ፤ እጩዎችን የማስተዋወቅና የ«ምረጡኝ» ቅስቀሳ አካሄደ።

https://p.dw.com/p/1FRdH
Äthiopien Wahlkampf Medrek
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

የአዲስ አበባው ዘጋቢአችን ፣ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር እንዳለው ፣ በዕለቱ የተጠበቀውን ያህል ሕዝብ ባይገኝም፤ መርሐ ግብሩ ተጠብቆ ሊካሄድ ችሏል። ሕዝቡ፤ በስብሰባው እንዳይገኝ ፣ ፖሊስ ተጽእኞ ማድረጉን ፤ መድረክ አስረድቷል። ዘጋቢችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ