የመንገድ ግንባታና ማሻሻያ ስራ5 መጋቢት 2005ሐሙስ፣ መጋቢት 5 2005የኢትዮጵያ የመንገድ ባለሥልጣን በአምስት ዓመቱ የመንገድ ልማት መርሀግብር ባለፉት ሁለት ዓመታት ተኩል 6,000 ስድስት ሺህ ኪሎሜትር የመንገድ ግንባታ፡ ጥገና እና የማሻሻያ ስራ ማከናወኑን አስታወቀ። ከ 2002 እስከ 2007 ዓም ባለው ጊዜhttps://p.dw.com/p/17x9Lምስል derejeb/Fotoliaማስታወቂያ ውስጥ ወደ 15,000 ኪሎሜትር የሚጠጋ መንገድ ለመገንባት፡ ለመጠገን እና ለማሻሻል ዕቅድ እንዳለው ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ያነጋገራቸው ሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ አቶ ሳምሶን ወንድሙ አስረድተዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ