የመንና ፀረ አል ቃይዳ ዘመቻ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 5 2006ማስታወቂያ
በዚሁ መሠረትም በትናንቱ ዕለት በዩኤስ አሜሪካ አብራሪ የለሽ የጦር አይሮፕላን በአል ሁሱን መንደር አቅራቢያ በጣለው ጥቃት በአንድ ተሽከርካሪ ይጓዙ የነበሩ ስድስት የቡድኑን አባላት መግደሉን አስታውቋል። ዓማፅያኑ ቡድኖችም በአፀፋው ጥቃታቸውን ቀጥለው አምሥት ወታደሮችን ገድለዋል። በየመን በ«ኤ ኪው ኤ ፒ» አንፃር ስለተጀመረው ዘመቻ እና ስለዓማፅያኑ እንቅስቃሴ ሰንዓ ያለውን ወኪላችንን ግሩም ተክለሀይማኖት አነጋግሬው ነበር።
ግሩም ተክለሀይማኖት
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ