1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመንና እና የሳልህ እጣ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2004

በየመን የአገዛዙ ተቃዋሚዎች ፕሬዝደንት አሊ አብዱላ ሳልህን ከስልጣን መንበር ለመፈንገል ሲጥሩ ዘጠኝ ወራት ተቆጠሩ።

https://p.dw.com/p/Rs2P
ፕሬዝደንት አሊ አብዱላህ ሳልህምስል AP

ፕሬዝደንት ሳልህ እንደመሰል የጎረቤት አቻዎቻቸዉ በተነሳባቸዉ የህዝብ አመፅ ጎርፋ ከመጠረግ ተርፈዉ፤ ስልጣን ለመልቀቅ ዋስትና ከሚጠይቁበት ደረጃ መድረሳቸዉ ተሰምቷል። ተቃዋሚዎች የመንግስታቱ ድርጅት ሳልህን ስልጣን እንዲለቁ እንዲያስገድድ እየጠየቁ ነዉ። ራሳቸዉን ለየመን የጸጥታ ዋስትና አድርገዉ የሚያቀርቡት ሳልህ ግን እስካሁን ፍንክች የሚሉ አልመሰሉም።

አኔ አልሜሊግ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ