የመብራት፡ የውኃ፡ የስልክ ክፍያ አገልግሎት14 ጥር 2005ማክሰኞ፣ ጥር 14 2005የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስቴር ባለፈው ሣምንት እንዳስታወቀው፡ የመብራት፡ የውኃ እና የስልክ አገልግሎት በአንድ ደረሰኝ ብቻ የሚከፈልበት አውታር ተዘረጋ። ይኸው የተጠቃሚውን ደንበኛ እንግልት ለመቀነስ ያስችላል የተባለው አገልግሎት ለሦስት ዓመት ተኩል ብቻ ለግል ባለሐብቶች መሰጠቱን ሚንስትሩ ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል አስረድተዋል።https://p.dw.com/p/17P0Hምስል Solomon Mengistማስታወቂያ ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሰ