የመቀሌና የቤልጅጉ ሎይቨን ዩንቨርስቲ ትብብር
ሰኞ፣ የካቲት 10 2006ማስታወቂያ
ዘገባ ያስረዳል። በስብሰባው የሉቨን ዩንቨርስቲ ና የሌሎች ንዑሳን ዩንቨርስቲዎች ፕሮፌሰሮችና ተማራማሪዎች ፣ እንዲሁም ሌሎች በርካታ የተጋበዙ እንግዶች ፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮችና ተማሪዎች ተገኝተዋል። በቤልጅም ፤ የኢትዮጵያ አምባሰደር አቶ ተሾመ ቶጋና የቀድሞው የመቀሌ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ምትኩ ኃይሌም በስብሰባው ታጋባዥ ተናጋሪዎች እንደነበሩ ተገልጿል።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ