የመሬት ኪራይ ውል ለውጭ ባለሃብቶች
ሰኞ፣ ጥር 3 2002ማስታወቂያ
ዕርምጃው በኢትዮጵያና በሌሎች በርከት ባሉ የአፍሪቃ አገሮችም ሕዝብን በአግባብ ለመቀለብ የሚያስችል በቂ መጠባበቂያ ዕህል ባለመኖሩ በጣሙን እያከረከረ መሄዱ አልቀረም። ጌታቸው ተድላ በአሕጽሮት ISS በመባል የሚታወቀውን ተቀማጭነቱ በደቡብ አፍሪቃ የሆነውን ዓለምአቀፍ የዋስትና ጥናት ማዕከል ባለሙያ ፖውል ሣይመንን በዚህ ጉዳይ በስልክ አነጋግሮ ነበር፤ ያጠናቀረው ዘገባም የሚከተለው ነው።
ጌታቸው ተድላ/መስፍን መኮንን
አርያም ተክሌ