1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

    የመምሕሩ መታሰርና ሲፒጄ

ማክሰኞ፣ መስከረም 24 2009

«ሲ ፒ ጄይ» በሚል የእንግሊዘኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት እንዳስታወቀዉ መምሕርና የአምደ መረብ ጸሐፊ ሥዩም ተሾመ የታሰረዉ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ሳይሆን አይቀርም።

https://p.dw.com/p/2QrZJ
Logo CPJ
ምስል APTN

(Beri.WDC) Syum-Cpj - MP3-Stereo

             


የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ ያሰረዉ የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምሕርና የአምደ መረብ ፀሐፊ ስዩም ተሾመ ባስቸኳይ እንዲለቀቅ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ። «ሲ ፒ ጄይ» በሚል የእንግሊዘኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት እንዳስታወቀዉ መምሕርና የአምደ መረብ ፀሐፊ ስዩም ተሾመ የታሰረዉ ባለፈዉ ዕሁድ ሳይሆን አይቀርም። ስዩም ሐሳቡን በነፃነት ከመግለፅ ሌላ የፈፀመዉ ወንጀል እንደሌለም ድርጅቱ አስታዉቋል። የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን በ«ሲ ፒ ጄይ» የምሥራቅ አፍሪቃ ተጠሪን አነጋግሮ የላከልን ዘገባ አለ።

መክብብ ሸዋ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ